የሰው ልጅ የእግዚአብሔርን ስልጣን በመጋፋት አየሩን ለመለወጥ እየጣረ ነው
ታላላቆቹና ባለጸጎቹ አገሮች የምድርን አየር እንደፈለጉት በመለዋወጥ ሲያሻቸው ዝናብ፣ ሲፈልጉ ማእበል፣ ሳይፈልጉ ደግሞ ድርቅ የሚያስነሱበት ቴክኖሎጂ አላቸው የሚለው ዜና አዲስ አይደለም። የአሜሪካ መንግስት ምክር ቤት በሰፊው ተወያይቶበት ችላ ብሎ የተወው ነገር ነው። ይሁን እንጂ ብዙ ሰው አሁንም ይህ መረጃ የለውም ብዙው ደግሞ እውነት ነው ብሎ ለመቀበል አይፈልግም። ሰው የእግዚአብሔርን ስልጣን በዚህና በሌሎች መስመሮችም መጋፋት ከጀመረ ውሎ ቢያድርም የዚህ ዓይነቱ ስራ የመጨረሻ ውጤቱ ጥፋት ነው። ስለ ቴክኖሎጂውና ስለ ሰው ድፍረት ጥርጥሩ አሁንም ላለን ሰዎች የተያያዘው ዜና ይህ በምእራቡ ዓለም የተጀመረው አየርን የመለወጥና ሰው ሰራሽ ዝናብ የማዝነብ ስራ ዛሬ ደግሞ ወደ በቻይና እንደ ተስፋፋ ያመለክታል። አስተያየት ከመስጠት በፊት የተያያዘውን ዜና በጥሞና አንብቡት።
የመለከት ድምጽ ብሎግ የአማርኛን ቋንቋ በተቀዳሚነት ለሚጠቀሙ ሰዎች በሙሉ የጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን የወንጌል የምስራች ለማድረስ፣ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ላመኑ ክርስቲያኖች ደግሞ መሰረታዊ የሆኑ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነቶችን ለማስተማር ያገለግላል።
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
አስተያየቶች ለጥፍ (Atom)
ሰው ሰራሽ ቴክኖሎጂ የምድርን አየር እያናጋ ነው፣ የምድር መንቀጥቀጥና እሳተ ገሞራም የማፈንዳት ጥፋቶች ይሰራሉ
በኖኅ ዘመን እንደነበረው የሰው ልጅ እግዚአብሔርን ክዶ ራሱ አምላክ ለመሆን ሲቃጣው በራሱ እና በእግዚአብሔር ፍጥረት ላይ ትልቅ ጥፋትን እየፈጠረ ነው። ዶ/ር በፈቃዱ አድማሱ ጌታ አምላክ የሰው ልጅ ሊ...
-
የኖኀ ዘመን ፥ ኔፊሊም እነማን ናቸው? ከየት መጡ? ምን አደረጉ? ፍጻሜያቸውስ? ትምሕርት 5 ዘፍጥረት ምዕራፍ 6 “በዚያን ወራት ኔፊሊም በምድር ላይ ነበሩ ደግሞም ከዚያ በኋላ የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ...
-
የኖህ ዘመን እንደነበር የጌታ መምጣትም እንዲሁ ይሆናል፡ ኔፊሊም ከየት መጡ? ከሰው ሴቶች ልጆች የወለዷቸው እነዚያ “የእግዚአብሔር ልጆች” የተባሉት እነማን ናቸው? ትምሕርት 6 ባለፉት 5 ትምህርቶች ጌታ ኢየሱስ...
-
በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ ዳግም መወለድ ማለት ምን ማለት ነው? ዶ/ር በፈቃዱ አድማሱ፣ May 6, 2018 አንድ ሰው በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ ዳግም ካልተወለደ በስተቀር የእግዚአብሔርን መንግሥት ሊ...
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ