አምላካችን መጠጊያችንና ኃይላችን፣ ባገኘን ታላቅ መከራም ረዳታችን ነው። ስለዚህ ምድር ብትነዋወጥ ተራሮችም ወደ ባህር ልብ ቢወሰዱ አንፈራም። (መዝሙረ ዳዊት ምዕ 46። እግዚአብሔር መልካም ነው በመከራም ቀንም መሸሸጊያ ነው፤ በእርሱ የሚታመኑትንም ያውቃል። ትንቢተ ናሆም 1፤7 ፈረስ ለጦርነት ቀን ይዘጋጃል፣ ድል ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። (ምሳሌ 21፤31) http://www.express.co.uk/life-style/life/797877/world-war-3-bomb-shelter-locations

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

ሰው ሰራሽ ቴክኖሎጂ የምድርን አየር እያናጋ ነው፣ የምድር መንቀጥቀጥና እሳተ ገሞራም የማፈንዳት ጥፋቶች ይሰራሉ

በኖኅ ዘመን እንደነበረው የሰው ልጅ እግዚአብሔርን ክዶ ራሱ አምላክ ለመሆን ሲቃጣው በራሱ እና በእግዚአብሔር ፍጥረት ላይ ትልቅ ጥፋትን እየፈጠረ ነው። ዶ/ር በፈቃዱ አድማሱ ጌታ አምላክ የሰው ልጅ ሊ...